ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ/Fasil kenema sport club
Amharic
#ወቅታዊ የሆኑ
#ዜናዎች
#ዝዉዉሮችን
እንዲሁም #የቀጥታ ስርጭት
#አፄዎቹ
አንጋፋውና ተወዳጁ ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ። ይህ አንጋፋ የአፄዎች ክለብ 50 አመታትን አስቆጥሯል፡፡
#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም በላይ ነው!!