ራፋቶኤል
Amharic
ኢትዮጵያ የምታድገው ወደፊት ስትራመድ ሳይሆን ወደ ኋላ ስትመለስ ነው።
ስለ መፅሐፈ ሔኖክ እና ጥንታዊ ስለ ሆኑ የአባቶች ጥበብና ስልጣኔ ሄኖክ ስለፃፋቸው ሦስት መቶ ስልሳ የጥበብ እፅዋት ስለ ተሰወሩት ዘጠኝ የኢትዮጵያ ፒራሚዶችና የተሰወሩ የቴክኖሎጂ ከተማዎች ስለ ተሰወሩ ቤተመንግስቶችና በኪሩቤልና በሱራፌል ታንፀው ስለተሰወሩ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት አለም ዝም ቢልም እኛ እንናገራለን።