✍አቡ ኢህሳን ኢብራሂም ጎሮ✍
Amharic
ሀቅ ሊከተሉት የተገባው ነው
ስሜቴን ለማርካት እኔ አልናገርም
እንዲህ እንዲህ ብዬ ቃል አልደረድርም
ዳዕዋን የሚጎዳ ከሆነ መናገሬ
እይዛታለሁኝ በሆዴ ቋጥሬ
አላህ ይወፍቀኝ ለዚህ ንግግሬ
Amharic
ሀቅ ሊከተሉት የተገባው ነው
ስሜቴን ለማርካት እኔ አልናገርም
እንዲህ እንዲህ ብዬ ቃል አልደረድርም
ዳዕዋን የሚጎዳ ከሆነ መናገሬ
እይዛታለሁኝ በሆዴ ቋጥሬ
አላህ ይወፍቀኝ ለዚህ ንግግሬ